Tuesday, March 21, 2017

በአማራ ሴቶች ማህበር በተዘዋዋሪ ብድር የገቢ ማስገኛ ፕሮግራም እንቅስቃሴና የመጣ ለውጥ



በአማራ ሴቶች ማህበር በተዘዋዋሪ ብድር የገቢ ማስገኛ ፕሮግራም እንቅስቃሴና የመጣ ለውጥ
Ø ፕሮግራሙ በአጠቃላይ እንደክልል ሲታይ እያመጣ ያለው ለውጥ አበረታች ነው፡፡
Ø ለምሳሌ ያህል ብድር ከወሰዱት 5254 ተጠቃሚዎች ውስጥ  5184 ተጠቃሚዎች በየወሩ ብድር መመለስ መጀመራቸው፣
Ø ብድር ከሚመልሱት ተጠቃሚዎች ውስጥ 4107 ተጠቃሚዎች የተበደሩት ብር ሰረተው በመለወጣቸውና ትርፋማ በመሆናቸው ሙሉ በሙለ (100%) መመለስ መቻላቸው፣
Ø በክልል ደረጃ አስካሁን ጭራሽ በድር መመለስ ያልጀመሩ 73
Ø እያቆራረጡ የሚመልሱ 1074 መሆናቸውየሚጠቀስ ነው፡፡
Ø  እንዲሁም ተጠቃሚዎች  የቁጠባ ባህላቸውን ማሳደግ በመቻላቸው ከ1000 እስከ 8000 ብር ድረስ መቆጠብ መቻላቸው፣ (አዊ፣ምስ/ጎጃም፣ምዕ/ጎጃም፣ደሴ፣ሰ/ጎንደር፣ሰ/ሸዋ፣ደ/ብርሃን) ያሉ ተጠቃሚዎች
Ø ባገኙት ብድር መስራት በመቻላቸው ከ2000.00 እስከ 11000.00 ብር ድረስ መቆጠብ መቻላቸው፣(ጎንደር ከተማ)
Ø ባህርዳር ከተማ በዚህ ብድር ተነስተው በርካታ  ሴቶች 8000.00 እስከ 40000.00 ድረስ መቆጠብ መቻላቸው፣ ቤተሰባቸውንም መምራት መቻላቸው፣
Ø የሴቶችን የስራ ባህልን ማሳደግ የተቻለ መሆኑ፣
Ø ቤተሰባቸውን መምራት፣ማስተማርና ከሴተኛ አዳሪነት የወጡበት መሆኑ





No comments:

Post a Comment